TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#StopHateSpeech በአርባ ምንጭ ዛሬ!

በአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የStopHateSpeech እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ለ3 ቀናት የሚቆይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካምፓሶች ተዘጋጅቷል።

ፕሮግራሞቹ፦

•ዛሬ ምሽት 12 ሠዓት #በኩልፎ_ካምፓስ
•ቦታ - Old Cafe

•ነገ ምሽት 12 ሠዓት #በአባያ_ካምፓስ
•ቦታ - የመመገቢያ ካፌ

•አርብ ከቀኑ 8 ሠዓት #በዋናው_ግቢ ሁሉም ካምፓስ የሚሳተፍበት የግቢው ማህበረሰብ የሚሳተፍበት እንዲሁም የአስተዳደር አካላት የሚሳተፉበት መድረክ
•ቦታ - በአዲሱ አዳራሽ

#TIKVAH_ETHIOPIA
#አርባምንጭ_ዩንቨርስቲ
#የአርባምንጭ_ዩኒቨርስቲ_ተማሪዎች_ህብረት
#ሰላም_ፎረም
#የተለያዩ_ክበባት

ማንም የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል እንዳይቀር!! ኑ ኢትዮጵያን በፍቅር እንገንባ!! ኢትዮጵያ ያንቺም፤ የሱም፤ የኔም የሁላችንም ናት!!

#ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#StopHateSpeech-ኩልፎ ካምፓስ👆

#በኩልፎ_ካምፓስ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ከTIKVAH-EHT ጋር በመተባበር ያዘጋጀው #የStopHateSpeech የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። የStopHateSpeech አስተባባሪዎችን #ቴዎድሮስ_ዮሴፍ የተማሪዎች አገልግሎት ኃላፊ እንኳን ደህና መጣችሁ ብለው ተቀብለዋል። በዝግጅቱ ላይ ዶ/ር #ይስሀቅ_ከቸሮ የኮሌጅ ዲን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፤ የተቋማቸው ተማሪዎች የሀገሪቱን #አንድነት ከሚሸረሽሩ ግለሰቦች ጋር #መታገል እንዳለባቸዉ እና በቀጣይም የሀገሪቱ እጣ ፈንታ #በወጣቶች ላይ መሆኑን አውቀው የሚዲያ አጠቃቀማቸውን እንዲያስተላካክሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

ማስታወሻ🗓በነገው ዕለት #ተመሳሳይ መድረክ #በአባያ_ካምፓስ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል!! #አርባምንጭ_ዩንቨርስቲ

የአርባምንጭ ተማሪዎች ተቀላቀሉ👇 @tikvahethamu @tikvahethamu

@tsegabwolde @tikvahethiopia