TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
🎂ሁለተኛ አመታችንን ልናከብር ቀናቶች ቀርተውናል ዝግጁ ናችሁ?🎂

መልካምነትን ለትውልድ ያስተማሩ፣ በማንም ኢትዮጲያዊ ልቦና በበጎ ስማቸው የሚታወሱ፣ የህጻናቱ እናት፣ የደሀው ጧሪ፣ የታመሙትን አስታማሚ ፣ለተራበ አጉራሽ ለተቸገረ ደራሽ ብዙ ብዙ ባልን በወደድን ብቻ ሥራቸው ተዘርዝሮ አይዘለቅም፡፡

ከኢትዮጵያም አልፈው በአፍሪካም በዓለምም መልካምነትን የሰበኩ #ክብርት_ዶክተር_አበበች_ጎበና ክብር ይገባቸዋልና እናከብራቸዋለን፡፡

ዛሬ ላይ ስማቸው ላይጠፋ ከልባችን ተተክሏል ስራቸውስ?

ስንቱን ህጻን ያስተማረ ከጎዳና የታደገ እንደ እናት የተንከባከበ ድርጅታቸውስ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

እናታችንስ ዛሬ ላይ በምን አይነት የጤና ደረጃ ላይ ይገኛሉ?

ሐምሌ 21 ሁላችንም የቲክቫህ ቤተሰቦች በአበበች ጎበና የህጻናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት #እንገናኝ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETH🎂 ሀምሌ 21 #እንገናኝ!!

#9_ቀን_ቀረው!! TIKVAH-ETHIOPIA የተመሰረተበት ሁለተኛው አመት ክብረ በኣል የፊታችን ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ህፃናት እንክብካቤና የልማት ድርጅት ይከበራል!! #አዲስ_አበባ

ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኃል!!

ለተጨማሪ መረጃ፦ +251913134524
TIKVAH-ETH🎂 ሀምሌ 21 #እንገናኝ!!

#8_ቀን_ቀረው!! TIKVAH-ETHIOPIA የተመሰረተበት ሁለተኛው አመት ክብረ በኣል የፊታችን ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ህፃናት እንክብካቤና የልማት ድርጅት ይከበራል!! #አዲስ_አበባ

ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኃል!!

ለተጨማሪ መረጃ፦ +251913134524
TIKVAH-ETH🎂 ሀምሌ 21 #እንገናኝ!! TIKVAH-ETHIOPIA የተመሰረተበት ሁለተኛው አመት ክብረ በኣል የፊታችን ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ህፃናት እንክብካቤና የልማት ድርጅት ይከበራል!! #አዲስ_አበባ ሁላችሁም በክብር ተጋብዛችኃል!!
anonymous poll

ለመምጣት ሞክራለሁ – 1K
👍👍👍👍👍👍👍 78%

እርግጠኛ ነኝ እመጣለሁ – 341
👍👍 22%

👥 1586 people voted so far.
8 ቀን ብቻ ቀረው! #እንገናኝ

የዚህ ገፅ ባለቤቶች ሁላችሁም እንደሆናቹ ታውቃላችሁ። ላለፉት አመታት ከተቸገረው ጋር ስትቸገሩ የቆያችሁ፣ በየቦታው ሰላም ሲደፈርስ ቁጭ ባላችሁ ስትጨነቁ ስታድሩ የቆያችሁ፣ እውነተኛና በአይናቹ ያያችሁትን የተረጋገጠ መረጃ ለህዝብ ስታደርሱ የቆያችሁ፣ የታመሙትን #ስታሳክሙ የቆያችሁ፣ በሀዘን ወቅት #ብሄር እና #ዘር ሳትለዩ ስለሰው ልጅ ሁሉ ስታለቅሱ የነበራችሁ፣ ለሀገራችሁ ሰላም መሆን የበኩላችሁን ድርሻ ስትወጡ የቆያችሁ፣ ለመልካም ነገሮ ቀድማችሁ ስትደርሱ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!! አዎን ክብር ይገባችኃል!! በሰውነት ጥላ ስር ያሰባሰብን፤ በልዩነቶቻችን የምንከባበርበት፤ በንግግር ችግሮችን የምንፈታበት፤ ጥላቻን የምንፀየፍበት፤ ለሀገር ሰላም ቅድሚያ የምንሰጥበት TIKVAH-ETH #ቤታችን ከተመሰረተ እንሆ ሁለተኛ አመቱን ሊያከብር ሀምሌ 21 ቀጠሮ ይዟል። የዚህ ገፅ ባለቤት #እኔም ነኝ የምትሉ ሁሉ ይህ ቀን የናተ ነውና እሁድ ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ሕፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት ተገኙ፤ ከእናታችሁም #ምርቃት ተቀበሉ!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኑ ምርቃትዎን ከእኛ ጋር! ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ሕፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት አብረን እናክብር። #ቲክቫህ_ኢትዮጵያ

በጎ ማድረግን ከበጎዋ እናት በተግባር ይማራሉ!
#እንገናኝ

#TIKVAH_ETHIOPIA🎂2⃣
6 ቀን ቀረው! #እንገናኝ

የዚህ ገፅ ባለቤቶች ሁላችሁም እንደሆናቹ ታውቃላችሁ። ላለፉት አመታት ከተቸገረው ጋር ስትቸገሩ የቆያችሁ፣ በየቦታው ሰላም ሲደፈርስ ቁጭ ባላችሁ ስትጨነቁ ስታድሩ የቆያችሁ፣ እውነተኛና በአይናቹ ያያችሁትን የተረጋገጠ መረጃ ለህዝብ ስታደርሱ የቆያችሁ፣ የታመሙትን #ስታሳክሙ የቆያችሁ፣ በሀዘን ወቅት #ብሄር እና #ዘር ሳትለዩ ስለሰው ልጅ ሁሉ ስታለቅሱ የነበራችሁ፣ ለሀገራችሁ ሰላም መሆን የበኩላችሁን ድርሻ ስትወጡ የቆያችሁ፣ ለመልካም ነገሮ ቀድማችሁ ስትደርሱ የነበራችሁት እናተው ናችሁ!! አዎን ክብር ይገባችኃል!! በሰውነት ጥላ ስር ያሰባሰብን፤ በልዩነቶቻችን የምንከባበርበት፤ በንግግር ችግሮችን የምንፈታበት፤ ጥላቻን የምንፀየፍበት፤ ለሀገር ሰላም ቅድሚያ የምንሰጥበት TIKVAH-ETH #ቤታችን ከተመሰረተ እንሆ ሁለተኛ አመቱን ሊያከብር ሀምሌ 21 ቀጠሮ ይዟል። የዚህ ገፅ ባለቤት #እኔም ነኝ የምትሉ ሁሉ ይህ ቀን የናተ ነውና እሁድ ሀምሌ 21 በአበበች ጎበና ሕፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት ተገኙ፤ ከእናታችሁም #ምርቃት ተቀበሉ!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#እንገናኝ #ሀምሌ21

R= ቅዱስ ዮሐንስ ወልደነጎድጓድ ቤተክርስቲያን (ከፒያሳ ታክሲ መያዝ ይቻላል)

T1= ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ ሲመጡ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጎጃም በረንዳ ቅርንጫፍን ያገኛሉ፡፡ አስፓልቱን ትተው ቀጥታ የሚወስደውን ኮብልስቶን መንገድ ይዘው ይጓዙ

T2= ኮብልስቶኑን ተከትለው ቀጥታ ሲጓዙ የአስፓልት መንገድ ያገኛሉ ከዛም ወደ ቀኝ(ወደ ላይ) ይታጠፋሉ፡፡

T3= አስፓልቱን እንደያዙ ወደ ላይ ትንሽ ከፍ እንዳሉ ወደ ድርጅቱ መግቢያ ያገኛሉ፡፡

📌 በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ እለቱን የተመለከቱ ባነሮች መሰቀላቸውን ያረጋግጡ፡፡

Google Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡
#2ኛ_ዓመት #የአፍሪካዋ_ማዘር_ትሬዛ #TIKVAH_ETH

"የላቀ ትውልድ ለላቀች ኢትዮጵያ"

6:00 #እንገናኝ!

ቦታው፦

R= ቅዱስ ዮሐንስ ወልደነጎድጓድ ቤተክርስቲያን (ከፒያሳ ታክሲ መያዝ ይቻላል)

T1= ከዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ ጎጃም በረንዳ በሚወስደው መንገድ ሲመጡ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጎጃም በረንዳ ቅርንጫፍን ያገኛሉ፡፡ አስፓልቱን ትተው ቀጥታ የሚወስደውን ኮብልስቶን መንገድ ይዘው ይጓዙ

T2= ኮብልስቶኑን ተከትለው ቀጥታ ሲጓዙ የአስፓልት መንገድ ያገኛሉ ከዛም ወደ ቀኝ(ወደ ላይ) ይታጠፋሉ፡፡

T3= አስፓልቱን እንደያዙ ወደ ላይ ትንሽ ከፍ እንዳሉ ወደ ድርጅቱ መግቢያ ያገኛሉ፡፡

📌 በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ እለቱን የተመለከቱ ባነሮች መሰቀላቸውን ያረጋግጡ፡፡

በGoogle Map ላይ
https://maps.google.com/?cid=14408072496157346285 ማግኘት ይቻላል፡፡

ስትመጡ መደወል ትችላላችሁ፦

+251913134524/በረከት ጉዲሳ/
+251920486685/አቅለሲያ ሲሳይ/
+2519 29 04 41 03/ፀጋዬ/
+2519 09 91 16 68
.
.
#አዲስአበባ #ለገጣፎ #ቢሾፍቱ #ቡራዩ #አዳማ~ቤተሰቦቻችን ተገኙ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia