TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
15 ኢትዮጵያውያን ባህር ላይ ሞቱ!

ከዘጠና በላይ ስደተኞችን አሳፍራ #ከጅቡቲ ወደ #የመን በመጓዝ ላይ የነበረች የአሳ ማስገሪያ ጀልባ በመሰባበሯ ለጠና ረሃብና ጥም መጋለጣቸውንና አንዳንዶቹም በተስፋ መቁረጥ ጭምር ራሳቸውን ወደ ባህሩ ወርውረው ለሕልፈት መዳረጋቸውን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት /IOM/ አስታወቀ።

Via #VOA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#DrHagosGodefay

ዶክተር ሓጎስ ጎዶፋይ በዛሬው ሪፖርት ላይ የሰጡን አጭር መረጃ ፦

- ሁለቱም (2) #ከጅቡቲ ተመላሽ ሹፌሮች ናቸው።

- እድሜያቸው 30 እና 38 ዓመት ነው።

- በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ ናቸው።

- ምንም ምልክት አይታይባቸውም።

- ከጅቡቲ ወደ ትግራይ ክልል የገቡት ሚያዚያ 29 ነው።

ዛሬ አመሻሹን በትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ሪፖርት የተደረገው ኬዝ 10:00 ነው ውጤቱ #የደረሰው ፤ በ24 ሰዓቱ የፌደራል ጤና ሚስቴር መግለጫ ያልቀረበው በዚህ ምክንያት ነው።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia