TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፎቶ: #ቀይ_ባሕርን አቋርጠው ወደ ሳውዲ አረቢያ እና #የመን በጀልባ በመጓዝ ሳሉ የመገልበጥ አደጋ ደርሶባቸው ህይወታቸው ላለፈ 70 ገደማ #ኢትዮጵያውያን ወጣቶች #የመታሰቢያ መርሐግብር በኣፅቢ ከተማ ተካሄደ። ከሟቾቹ ውስጥ ቢያንስ አርባ አንዱ ከትግራይ ክልል አፅቢ ወንበርታ ወረዳ የተነሱ ነበሩ።

Via #ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia