TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የ68 ተማሪዎች ውጤት ተሰርዟል!

🏷በአማራ፣ ደቡብ ፣ ቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ ክልሎች 846 ተማሪዎች ከፍተኛና ተመሳሳይ የውጤት መመሳሰል በማምጣታቸው ተጨማሪ #ማጣራት እንዲደረግባቸው ተወስኗል። በፈተናው ወቅት በተፈጸመ የደነብ ጥሰት 68 ተማሪዎች ውጤት #መሰረዙም ተገልጿል።

Via #ETHIOFM
@tsegabwolde @tikvahethiopia