TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጫማዎን አስጠርገው ለአንድ ልጅ ሙሉ የትምህርት ቁሳቁስ ያበርክቱ!

ፎቶ📸ቲክቫህ-ቦሌ ማፊ ሞል ፊትለፊት
👉ፎቶ በስሞ ይላኩ

Join TIKVAH MAGAZINE👇
https://publielectoral.lat/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ

#ቲክቫህ_ጥቆማ
@tikvahethmagazine
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌼🌼ስጦታዬ ለአዲስ አበባዬ🌼🌼
ጳጉሜ 1 ተጀምሯል እስከ ጳጉሜ 6 ይቀጥላል፡፡
ቦታ 1. በሚሊኒየም አዳራሽ
2. በኤግዚቢሽን ማእከል

#ቲክቫህ_ጥቆማ
@tikvahethmagazine

TIKVAH-ETH MAGAZINE👇
https://publielectoral.lat/joinchat/AAAAAEcez-UrldBjOpa-qQ
በዜሮ ዓመት የወጣ ክፍት የስራ ማስታወቂያ!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሐብት ልማት ቢሮ ለ2010 እና 2011 ተመራቂዎች 5095 ክፍት ቦታዎችን አውጥቷል፡፡

• በ2010 እና 2011 ዓ.ም የተመረቃችሁና ከታች መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች

• አንድ ሰው መመዝገብ የሚችለው ለአንድ የስራ መደብ ብቻ ይሆናል፡፡

• የአዲስ አበባ የነዋሪነት መታወቂያ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡

#ቲክቫህ_ጥቆማ
@tikvahethmagazine @tikvahethiopiaBot