TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ድሬዳዋ_ፖሊስ

የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ በተለያዩ ምክንያቶች ከሥራቸው የለቀቁ የቀድሞ ባልደረቦቹን ወደ ሥራቸው ለመመለስ መዘጋጀቱ ተነገረ። መንግሥት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሰጠውን አቅጣጫ፣ እንዲሁም ይቅርታ እና ምሕረት መሠረት በማድረግ የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ አሁን መልሶ ለመቀበል ወደ ሥልጠና ያስገባቸው 112 የሚሆኑ የቀድሞ አባላቱን ነው።

Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia