TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አስቸኳይ ጥሪ ለTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት፦

•ዲላ ከተማ እና አከባቢው ነዋሪዎች
•ዲላ ዩኒቨርሲቲ በሁሉም ካምፓስ ተማሪዎች

#የTIKVAH_ETH ቤተሰብ አባላት በጌዴኦ ላሉ ተፈናቃዮች ከዲላ ከተማ ወጣቶች ጋር በመሆን እግዛ ለማድረግ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች እያደረግን እንገኛል።

በመሆኑም...

በዲላ ከተማ እና አካባቢዋ የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የድጋፍ አይነቶች ድጋፍ እንድታደርጉ በትህትና እንለምናችኃለን፦

#ምግብ

•ሩዝ
•ፓስት
•ማካሮኒ
•የተለያዩ ዱቄቶች
•ጥራጥሬዎች

#አልባሳት

•የተለያዩ አልባሳትን(ለህፃናት፣ ለሴቶች...)

#የመኝታ_ቁሳቁሶች

•ፍራሽ
•አንሶላ
•ትራሳ

#የንፅህና_መጠበቂያዎች

•ሞዴስ
•ዳይፐር
•ሳሙና
•አሞ

#ውሃ

የዲላ ወጣቶች በያላችሁበት ይመጣሉ፦

1. ቢኒይም ሽፈራው፦ 0911-991503
2. ሰብስቤ ጌታሁን፦ 0949-162551
3. ነፃነት ሰዪም፦ 0911-736545
4. እዮኤል ሰብስቤ፦ 0916-177279
5. ሜላት እንደሻው፦ 0942-078911
6. ማሙሽ ረጋሳ፦ 0916-445167
7. ዳንኤል ፀጋዬ፦ 0926-499567
8. ነብዩ ዶዬ፦ 0937-218667
9. ወገኔ ወረቅነህ፦ 0916-862236
10. አንዋር ከድር፦0930-655275

እንዲሁም፦ ሰናይት ሱፐር ማርኬት በመሄድ ማስቀመጥ ትችላላችሁ!

የሁሉም ኢትዮጵያዊ ችግር የኔም፣የንተም፣ የንቺም፣ የናንተም ችግር ነው!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia