TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የጥላቻ ንግግርን በመቃወም ደሜን እለግሳለሁ!

3ተኛው የሲቪል ማህንዲሶች ቀን ከትላት አርብ ጀምሮ እስከ እስከ ነገ እሁድ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት እየተከበረ ይጋኛል፡፡ በትላንትናው መርኃግብር ላይ የግጥም ውድድር የተካሄደ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ የአስፉልት ላይ ሩጫና የደም ልገሳ ይደረጋል፡፡ በመዝጊያው ቀን እሁድ የመምህራን እና የተማሪዎች የእግር ኳስ ጫወታ፣የፓናል ውይይትና የፈጠራ ሥራ ውድድር በቴክኖሎጂ ተማሪዎች መካከል ይደረጋል፡፡ በወላይታ ሶዶ ሁለገብ ስቴዲየም እንደሚካሄድ የወጣው መርኃግብር ያሳያል፡፡ በዛሬው ዕለት በሚካሄደው የደም ልገሳ ላይ የወላይታ ሶዶ #stop_hate_speech_movement አባላት #የጥላቻ_ንግግርን_በመቃወም_ደም_እንለግሳለን በሚል መሪ ቃል ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ሲቪል ምህንድስና ተማሪዎች ማህበር ጋር በመተባበር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጅተዋል፡፡

Via #Bereket
@tsegabwolde @tikvahethiopia