TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የኢትዮጵያ ተስፋዎች👆

#ሰውነት ያስተሳሰራቸው፤ #ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች #የተሰባሰቡ፤ ሀገራችንን ከገባችበት አዘቅት ውስጥ ለማውጣት በየዩኒቨርሲቲው እየተጓዙ የሚገኙት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት #ኑ ኢትዮጵያን #ከጥላቻ አላቀን #ታላቅ እናድርጋት የሚል #ሀገራዊ ጥሪ አቅርበዋል።

ፎቶ: የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት #ለእንግዶቹ ያደረገው #የእራት እና #የምሳ ግብዣ #WKU

Photo: @Dura_pic

ደማችን #አንድ ነው!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አንድ ቀለም ፌስቲቫል !

ህዳር 22 / December 2 በመስቀል አደባባይ በመገኘት ከልጆችዎና ከወዳጆችዎ ጋር የማይረሳ የደስታ ጊዜ ያሳልፉ።

በእለቱ ልጆች ከወላጆቻቸው ጋር የማይረሳ የደስታ ጊዜ ያሳልፋሉ። በውሃ እየተንቦራጨቁ ይፈነጥዛሉ፣ጭቃ ያቦካሉ፣ሸክላ ይሰራሉ፣ ስእል ይስላሉ ሀሳባቸውንም በጭቃ ይገልፃሉ። ከእናቶች ጋር ጥጥ ይፈትላሉ ። ሲለቅሙ : ሲያበጥሩ ሲወቅጡና ሲጋግሩ ይውላሉ ።
በሺ የሚቆጠሩ ህፃናት ልደታቸው ይከበራል፣ አብረው ሲጫወቱ እና ሲደሰቱ ይውላሉ።
የሚበላ  የሚጠጣ ነገር ይዘው አቅራቢዎች ሊያስተናግዶችሁ ተዘጋጅተዋል።

ከጠዋቱ 3 ሰአት ጀምሮ እስከ 11 ድረስ ቀኑን ሙሉ።
ሌሎችም አዳዲስ አስደሳች ሰርፕራይዞች ይኖራሉ።
መግቢያ ዋጋ ለልጆች 200 ብር ለወላጆች በነጻ 😊 ሁለታቹም !

ትኬቱን በቴሌ ብር ላይ ያገኙታል።
በ 0911447443 እና  0908808182 ይደውሉልን።

#አንድቀለምፌስቲቫል
#onecolorfestival
#ኑ_ጭቃ_እናቡካ