TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
AAU🔝

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባላት ከዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ #ሙፈሪሃት_ካሚል፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር #ታከለ_ኡማ፣ ወይዘሮ #የትነበርሽ_ንጉሴ እና የዩኒቨርሲቲው ሃለፊዎች አባላት ናቸው ከተማሪዎቹ ጋር የተወያዩት፡፡ በውይይት መድረኩ ተማሪዎቹ #አስተዳደራዊ እና #አገልግሎት_አሰጣጥ ላይ ያሉ ችግሮችን አንስተው ከቦርዱ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡

#fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia