TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰብዓዊነት⁉️

ለ30 ደቂቃ በየቤታችሁ ተወያዩ!!
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ደግሞ በየዶርማችሁ!!

#ሰብዓዊነት ከምንም ነገር ቅድሚያ ሊሰጠው ይገባል። ሰው ሲሞት፣ ሲደበደብ፣ ሲጎዳ፣ ሲሰደድ ስናይ ልባችን ሊደማ የሚገባው የኛ ወገን እና ብሄር ተወላጅ ስለሆነ ብቻ መሆን የለበትም። የሰው #ስቃይ እና #መከራ እንደሰውነቱ ካልተሰማን በህይወት መኖራችን ትርጉም አልባ ነው። ሰው ሲኖር ነው ሀገር፣ ብሄር፣ ዘር፣ ክልል፣ ባንዲራ የሚኖረው። ሰው በሰውነቱ ብቻ የሚከበርባትን ታላቅ ሀገር ለመፍጠር እኛ አስተዋፅኦ እያደረግን ነው???

3 እና ከዚያ በላይ ሆናችሁ በያላችሁበት ተወያዩ!! ውይይታቹ ላይ የተነሱ ሀሳቦችን ላኩልኝ!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia