TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ለ2ኛ ጊዜ #የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት ሙሃመዱ ቡሃሪ እና ምክትላቸው ፕሮፌሰር ዬሚ ኦሲንባጆም በዛሬው እለት በዋና ከተማዋ በአቡጃ ቃለ መሃላ ፈፅመዋል፡፡

ሙሃመዱ ቡሃሪ የፕሬዝዳንትነቱ ስልጣን የመጨረሻቸው እንደሆነ ነው የተገለፀው፡፡

ፕሬዝዳንቱ ባለፈው ይካቲት በተደረገው ዳግም ምርጫ ከ15 ሚልዮን በላይ መራጮችን ድምፅ አግኝተው ነበር ዳግም የተመረጡት፡፡

ድምፅ ለመስጠት ከተመዘገቡት 84 ሚሊዮን መራጮች መካከል 35 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ነበር ድምፅ የሰጡት፡፡

በበዓለ ሲመቱ የ29ኙም የናይጄሪያ ግዛቶች ዋና ገዢዎችን፣ ጨምሮ የሐገሪቱ ከፍተኛ ባለመስጣናት ተሳትፈዋል፡፡

ምንጭ፡- አፍሪካን ኒዉስ/etv/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተመልከቱ⬆️

በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ #የናይጄሪያ ዜጎች ንብረታቸው እንዴት እንደወደመባቸው ተመልከቱ። #SOUTHAFRICA

@tsegabwolde @tikvahethiopia