TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NewsAlert የሲዳማ ሚዲያ ኔትወርክ(SMN) ዋና መስሪያ ቤት በትላንትናው ዕለት በወታደሮች ተከቦ መዋሉንና ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በህገ ወጥ መንገድ ፍተሸ መደረጉን ከዚህ በተጨማሪም ከሚዲያው የቦርድ አባላት ሰዎች መታሰራቸውን የSMN ጋዜጠኞች ተናግረዋል። የሲዳማ ሚዲያ ኔትዎርክ ዋና እና ምክትል ስራ አስኪያጆች #ጌታሁን_ደጉዬ እና #ታሪኩ_ለማ በቁጥጥር ስር ዉለዋል። በውጭ ሀገር የሚገኙ የጣቢያው ተወካዮችም ትላንት በፌስቡክ ባስተላለፉት ጥሪ መንግስት በአስቸኳይ እነዚህን እና ሌሎች የሲዳማ መብት ታጋዮችን ከእስር እንዲፈታ ጠይቀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia