TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#TIKVAH_ETH 🇪🇹 #StopHateSpeech

•ሚያዚያ 23
•ሚያዚያ 25 እና 26

√ረቡዕ - ወሎ ዩኒቨርሲቲ
√አርብ እና ቅዳሜ - መቀለ ዩኒቨርሲቲ

ወደ #ወሎ_ዩኒቨርሲቲ እና #መቀለ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙት፦

√የአርባምንጭ ዩንቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

√የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

√የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

√የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት

ከ100 የሚበልጡ #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ይሰባሰባሉ!!

ኑ ኢትዮጵያን #በፍቅር እንገንባ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ወሎ_ዩኒቨርሲቲ👆
#StopHateSpeech

አርብ/ሚያዚያ 25/ ዕለት የተሰሩ ስራዎች፦

√የፅዳት ዘመቻ
#በጥላቻ_ንግግር ዙሪያ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ

ዩኒቨርሲቲው ከቀኑ 7:00 የምሳ ግብዣ አድርጎልን ወደወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ሸኝቶናል። ወሎዎች ክብር ይገባችኃል!! በክብር ተቀብላችሁ ስላስተናገዳችሁን እናመሰግናለን!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
🎂TIKVAH ETHIOPIA~2 ዓመት🎂

#ደብረ_ብርሃን #ወሎ #ጅማ #ሀረማያ #ሀዋሳ #ወልቂጤ #መቐለ #ወልዲያ #ወላይታ_ሶዶ #አርባምንጭ #ሆሳዕና/#ዋቸሞ/

📎የሰውልጅ በሰውነቱ የሚከበርበት፤ የግለሰቦች አመለካከት፣ እምነት፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ የኔ ነው የሚሉት ሁሉ የሚከበርበት፤ ፍቅር፣አንድነትና መተባበር የነገሰበት፣ የሰው ልጅ ሁሉ መሰብሰቢያ የሆነች ከጥላቻ የራቀች ሀገር እንገነባለን!! ተባብረን እንሰራለን፤ ለመጭው ትውልድ ኢትዮጵያን እናወርሳለን!!

እኛ ስንኖር ኢትዮጵያ ትኖራለች፤ ኢትዮጵያ ስትኖር እኛም እንኖራለን!

#ድፍን_ሁለት_ዓመት_በፍቅር_በመተባበር!

ነገ 6:00 አበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት እንገናኝ፤ ከእናታችንም ምርቃት እንቀበል!! ሁላችሁም የዚህ ገፅ ባለቤቶች ናችሁ!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH-ETH #የStopHateSpeech ሀገር አቀፍ ዘመቻዎች/በዩኒቨርሲቲ ደረጃ/ና በየተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ውስጥ የተደረጉ ጉብኝቶችን ለመከታተል #የዩትዩብ ቻናላችንን ይጎብኙ!

#ሀረማያ #ጅማ #ወልቂጤ #ሀዋሳ #ወላይታ_ሶዶ #አርባምንጭ #መቐለ #ዋቻሞ #ወሎ #ደብረብርሃን #ወልዲያ

Watch ""የአንድ እናት ልጆች ነን" በመቐለ ዩኒቨርሲቲ #TIKVAH_ETHIOPIA" on YouTube
https://youtu.be/qjyt56okb3U
TIKVAH-ETHIOPIA
* Amhara "በወሎ ሕዝብ ላይ ያንዣበበው አደጋ ታሪክ ራሱን እንዳይደግም ያስፈራል " - እናት ፓርቲ እናት ፓርቲ በወሎ ጉዳይ መግለጫ አውጥቷል። ፓርቲው በላከልን መግለጫ ፥ በወሎ አካባቢ ያንዣበበው አደጋ እጅጉን እንደሚያሳስበው ገልፆ አፋጣኝ መፍትሔ ያሻዋል ብሏል። እናት ፓርቲ የወሎ ህዝብ ላለፉት ዓመታት በማንነቱ ምክንያት ግፍ ተፈፅሞበታል ያለ ሲሆን ያለፈው መከራና ሰቆቃ አልበቃ ብሎ ሽብረተኛ…
#Wollo / #ወሎ : እናት ፓርቲ በመግለጫው ፦

1. መንግስትን ፦

የትኛውም ዋጋ ተከፍሎ የወሎ እና የአካባቢውን ማኅበረሰብ ከህወሓት ቡድን ነጻ እንዲያወጣ ጠይቋል።

2. መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ የእርዳታ ድርጅቶችን ፡-

በአካባቢው ያለውን ሰቆቃ በሚመጥን መልኩ እጃቸውን ዘርግተው ቢያንስ የነዋሪውን ረሃብ እንድታስታግሱለት፣ በእቅፉ ያሉና የጣር ድምጽ የሚያሰሙ ሕጻናት ልጆቹ ድምጽ ተሰምቷቸው በአፋጣኝ እንዲደርሱላቸው ተማጽኗል።

3. ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ፡-

በሩቅ የሰማነው የረሃብ እልቂት በወሎ ሕዝብ ላይ አንዣቧልና ለነገ ሳይ ከጉርሱ እየቀነስክ ወሎን እንዲታደግ ፤ ችግሩን አርቆ መመልከት ከተቻለ እንደሀገር የሚገባበት ቀውስ ከባድ ስለሆነ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደየአቅሙ እንዲረባረብ ጥሪ አቅርቧል።

4. ለፖለቲካ ፓርቲዎች ፡-

እስከአሁን ሲደረግ እንደቆየነው ሁሉ " በትብብር የወሎ ሕዝብ ድምጽ እንሁን ብሎም የአቅማችንን እንድናደርግ " ሲል ጥሪ አቅርቧል።

5. መገናኛ ብዙኃንን ፡-

የረሃብ አደጋ ላንዣበበበት የ #ወሎ_ሕዝብ_ድምጽ እንዲሆኑ ጠይቋል። አሁን ያለው ሁኔታ ቢሸፋፈንም እንዲህ ያለው ሽል ገፍቶ መውጣቱ ስለማይቀር ያኔ በታሪክ ፊት አንገትን ከመድፋት አሁን ረሃብ ላንዣበበት የወሎ ህዝብ ድምፅ እንዲያሰሙ ጠይቋል።

@tikvahethiopia