#ሰልፉ_በሰላም_ተጠናቋል
በቦንጋ ከተማ ሲካሄድ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ #በሰላም ተጠናቋል። ከተለያዩ ወረዳዎች ሰለፉን ለመታደም የመጡ የካፋ ዞን ነዋሪዎችም ወደየመጡበት አካባቢ እየተመለሱ ይገኛሉ። በቦንጋ ከተማ ምንም አይነት የፀጥታ ችግር የለም።
Via #SAMI
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቦንጋ ከተማ ሲካሄድ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ #በሰላም ተጠናቋል። ከተለያዩ ወረዳዎች ሰለፉን ለመታደም የመጡ የካፋ ዞን ነዋሪዎችም ወደየመጡበት አካባቢ እየተመለሱ ይገኛሉ። በቦንጋ ከተማ ምንም አይነት የፀጥታ ችግር የለም።
Via #SAMI
@tsegabwolde @tikvahethiopia