TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
*ከዚህ በላይ አሳሳቢ ጉዳይ የለም*

(ሼር ይደረግ)

ጫካ ያደሩ ህፃናትና እናቶች አረጋውያንና ደካሞች ከምንም በላይ "የኢትዮጵያዊያን ያለህ!" እያሉ ነው።

ነገ ሰኞና ማክሰኞ መስከረም 28-29
በሀገር ፍቅር ቴአትር ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 11:30 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በመቂስ ወጥተው ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ ከ90 ሺህ በላይ ወገኖቻችንን ለመርዳት ወደ #ሀገር_ፍቅር_ቴአትር ያመራሉ ተብሎ ይጠበቃል። እርስዎም የበኩልዎን ድጋፍ እንዲያደርጉ ሙሉ ቀን ቆመን እንጠብቅዎታለን።

ለማስታወስ ያህል፦

#የማይበላሹ_ምግቦች
መኮረኒ
ሩዝ
ፉርኖ ዱቄት
ዘይት
ሴሪፋም /ፋፋ/
ብስኩት /ጋቤጣ/

#የንጽህና_ቁሳቁሶች
ሳሙና
ኦሞ
ሳኒታይዘር
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/

#አልባሳት
ብርድ ልብስ
ነጠላ ጫማ
የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን)
ለበለጠ መረጃ መሐመድ ካሳ ወይንም ያሬድ ሹመቴን በሚከተለው ስልክ ማግኘት ይችላሉ 0930 36 52 44

#ቅድሚያ_ለሰብዓዊነት !!

(ከአንድ ግዜ በላይ ሼር እንዲያደርጉ እንማፀናለን)

ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
*ከዚህ በላይ አሳሳቢ ጉዳይ የለም*

(ሼር ይደረግ)

ጫካ ያደሩ ህፃናትና እናቶች አረጋውያንና ደካሞች ከምንም በላይ "የኢትዮጵያዊያን ያለህ!" እያሉ ነው።

ነገ ሰኞና ማክሰኞ መስከረም 28-29
በሀገር ፍቅር ቴአትር ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 11:30 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በመቂስ ወጥተው ከቤኒሻንጉል የተፈናቀሉ ከ90 ሺህ በላይ ወገኖቻችንን ለመርዳት ወደ #ሀገር_ፍቅር_ቴአትር ያመራሉ ተብሎ ይጠበቃል። እርስዎም የበኩልዎን ድጋፍ እንዲያደርጉ ሙሉ ቀን ቆመን እንጠብቅዎታለን።

ለማስታወስ ያህል፦

#የማይበላሹ_ምግቦች
መኮረኒ
ሩዝ
ፉርኖ ዱቄት
ዘይት
ሴሪፋም /ፋፋ/
ብስኩት /ጋቤጣ/

#የንጽህና_ቁሳቁሶች
ሳሙና
ኦሞ
ሳኒታይዘር
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ /ሞዴስ/

#አልባሳት
ብርድ ልብስ
ነጠላ ጫማ
የተለያዩ አልባሳት (ያገለገሉም ቢሆን)
ለበለጠ መረጃ መሐመድ ካሳ ወይንም ያሬድ ሹመቴን በሚከተለው ስልክ ማግኘት ይችላሉ 0930 36 52 44

#ቅድሚያ_ለሰብዓዊነት !!

(ከአንድ ግዜ በላይ ሼር እንዲያደርጉ እንማፀናለን)

ከያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስቸኳይ መረጃ‼️ከቤኒሻንጉል ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን ሰብዓዊ እርዳታ ድጋፍ እንደ ቀጠለ ነው። የህፃናት የታሸጉ ምግቦች እንደሚያስፈልጉ ተጠቁሟል። ድጋፍ ማድረግ የምትችሉ ወደ #ሀገር_ፍቅር_ቴአትር ቤት በመሄድ ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ።

ምንጭ፦ ያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia