TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#EBOLA ጎማ ከተማ ውስጥ #ለመጀመሪያ ጊዜ የኢቦላ በሽታ መገኘቱ ዛሬ ተሰምቷል። በነገራችን ላይ #ጎማ ምስራቅ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የምትገኝ ከተማ ስትሆን #የኢትዮጵያ_አየር_መንገድ በሳምንት 7 ጊዜ ወደ ከተማይቱ ይበራል።

Via ሸገር 102.1
@tsegabwolde @tikvahethiopia