TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ጳጉሜ 4/2012 ዓ/ም የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #1፦ #Somali በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 230 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል። #BenishangulGumuz በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 408 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው የለም። #Tigray በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 451 የላብራቶሪ…
ጳጉሜ 4/2012 ዓ/ም

የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #2፦

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 922 የላብራቶሪ ምርመራ 52 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

ቫይረሱ የተያዙት፦
- ከካፋ ዞን 21 (19 ከቦንጋ ከተማ እና 2 ከጨና) ፣
- ከጌዴኦ ዞን 8 (4 ከረጲ፣ 2 ከይ/ጨፌ፣ 1 ከዲላ እና 1 ከቡሌ)፣
- ከቤንች ሸኮ ዞን 7 (5 ከደቡብ ቤንች እና 2 ከሚዛን ከተማ )፣
- ከጋሞ ዞን 6 (5 ከጋርዳ ማርታ እና 1 ከምዕራብ አባያ)፣
- ከሃዲያ ዞን 3 (2 ከአኔሌሞ እና 1 ከዱና)፣
- ከአሌ ልዩ ወረዳ 2፣
- ከሃላባ ዞን 2 (2ቱም ከዌራ)፣
- ከዳውሮ ዞን 1 (ከማሪ ማንሳ)፣
- ከጎፋ ዞን 1 (ከሳውላ ከተማ)፣ እንዲሁም 1 ከኦሮሚያ ክልል(ከሻሸመኔ ዙረያ የተላከ ናሙና)

#DireDawa

ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 188 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1,185 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 676 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 41 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

በቫይረሱ የተያዙት፦
- 35 ከሀዋሳ ከተማ
- 6 ከሸበዲኖ

@tikvahethiopiaBOT
ጳጉሜ 5/2012 ዓ/ም

የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 94 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 136 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 20 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1,532 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 103 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 3,800 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 735 የላብራቶሪ 68 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#DireDawa

በድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 134 የላብራቶሪ 13 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 2,034 የላብራቶሪ 52 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
መስከረም 1/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች #1፦

#Harari

በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 918 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 181 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 142 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

በቫይረሱ የተያዙት፦
- 44 ከማንዱራ
- 17 ከአሶሳ
- 18 ከብልዲግሉ
- 28 ከካማሽ
- 13 ከባምቢስ ስደተኛ መጠለያ ይገኙበታል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 649 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 77 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 2,925 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 48 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከኬሚሴ ህክምና ማዕከል)

በቫይረሱ ከተያዙት መካከል፦
- 19 ከደ/ወሎ ዞን
- 12 ከሰ/ወሎ ዞን
- 5 ከደ/ጎንደር ዞን
- 5 ከምዕ/ጎጃም ዞን ይገኙበታል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 897 የላብራቶሪ ምርመራ 48 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

ቫይረሱ የተያዙት መካከል ፦
- ከወላይታ ዞን 19 (7 ከሶዶ፣ 7 ቢ/ኮይሻ፣ 4 ቦሎሶ ሶሬ እና 1 ጉኑኖ ከተማ)
- ከዳውሮ ዞን 8 (7 ከተርጫ ከተማ እና 1 ወረዳ ያልተገለጸ)
- ከጎፋ ዞን 8 (6 ቡልቂ ከተማ፣ 1 ከኦይዳ እና 1 ከኡባ ደብረጸሐይ) ይገኙበታል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 91 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 23 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

በቫይረሱ የተያዙት፦
- 21 ከሀዋሳ ከተማ
- 2 ከሁላ

@tikvahethiopiaBOT
መስከረም 2/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች፦

#Harari

በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 114 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በኮቪድ-19 የተያዘ ሰው አልተገኘም።

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 51 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 4 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 682 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 80 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1,408 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 17 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከመኮድ ህክምና ማዕከል)

በቫይረሱ የተያዙት፦
- 6 ከባህር ዳር ከተማ
- 3 ከአዊ ብ/ሰብ ዞን
- 2 ከምዕ/ጎጃም ዞን
- 4 ከጎንደር ከተማ
- 2 ከሰ/ወሎ ዞን

#DireDawa

በድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 148 የላብራቶሪ 15 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 1,178 የላብራቶሪ ምርመራ 47 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

በቫይረሱ የተያዙት፦
- ከቤንች ሸኮ ዞን 16 (8 ከሚዛን አማን፣ 6 ከሸኮ እና 2 ከደቡብ ቤንች)
- ከወላይታ ዞን 12 (11 ከቦሎሶ ቦምቤ እና 1 ከሶዶ ከተማ)
- ከጌዴኦ ዞን 8 (4 ከኮቾሬ እና 4 ከይርጋጨፌ)
- ከደቡብ ኦሞ ዞን 6 (5 ከጂንካ ከተማ እና 1 ከሳላማጎ)
- ከጉራጌ ዞን 3 (3ቱም ከቸሀ)፣
- ከጋሞ ዞን 2 (2ቱም ከአርባምንጭ ከተማ) ናቸው

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 123 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 6 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
የኮሮና ቫይረስ ቁጥራዊ መረጃዎች እስከ ትላንት (መስከረም 5/2012 ዓ/ም) ድረስ !

#Afar
በቫይረሱ የተያዙ - 1,408
ያገገሙ - 232

#Amhara
በቫይረሱ የተያዙ - 3,338
ህይወታቸው ያለፈ - 33
ያገገሙ - 2,104

#BenishangulGumuz
በቫይረሱ የተያዙ - 1122
ያገገሙ - 382

#Harari
በቫይረሱ የተያዙ - 1,476
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 596

#Oromia
በቫይረሱ የተያዙ - 9,204
ህይወታቸው ያለፈ - 61
ያገገሙ - 4,138

#SNNPRS
በቫይረሱ የተያዙ - 2,146
ህይወታቸው ያለፈ - 16
ያገገሙ - 1,489

#AddisAbaba
በቫይረሱ የተያዙ - 36,217
ህይወታቸው ያለፈ ድምር - አልተገለፀም
ያገገሙ ሰዎች ድምር - አልተገለፀም

#Tigray
በቫይረሱ የተያዙ - 5,267
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 4,107

#Somali
በቫይረሱ የተያዙ - 1,372
ህይወታቸው ያለፈ - 26
ያገገሙ - 873

#Sidama
በቫይረሱ የተያዙ - 1,843
ህይወታቸው ያለፈ - 22
ያገገሙ - 1,406

#DireDawa
በቫይረሱ የተያዙ - 1,222
ህይወታቸው ያለፈ - 21
ያገገሙ - 959

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
መስከረም 6/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 119 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 18 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 31 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 16 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 503 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#DireDawa

ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 85 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 18 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 398 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 49 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,141 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 24 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከወልዲያ ሆስፒታል በአስክሬን ምርመራ)

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 90 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 23 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,402 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 228 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የሁለት ሰዎች ህይወት አልፏል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 488 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
የአስሩ ክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ስርጭት ቁጥራዊ መረጃ ፦

#Afar

በቫይረሱ የተያዙ - 1,408
ያገገሙ - 231

#Amhara

በቫይረሱ የተያዙ - 3,388
ህይወታቸው ያለፈ - 34
ያገገሙ - 2,224

#BenishangulGumuz

በቫይረሱ የተያዙ - 1138
ያገገሙ - 382

#Harari

በቫይረሱ የተያዙ - 1,505
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 693

#Oromia

በቫይረሱ የተያዙ - 9,415
ህይወታቸው ያለፈ - 63
ያገገሙ - 4,415

#SNNPRS

በቫይረሱ የተያዙ - 2,211
ህይወታቸው ያለፈ - 16
ያገገሙ - 1,656

#AddisAbaba

በቫይረሱ የተያዙ - 36,939
ህይወታቸው ያለፈ ድምር - አልተገለፀም
ያገገሙ ሰዎች ድምር - አልተገለፀም

#Tigray

በቫይረሱ የተያዙ - 5,403
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 4,275

#Somali

በቫይረሱ የተያዙ - 1,375
ህይወታቸው ያለፈ - 26
ያገገሙ - 1,076

#Sidama

በቫይረሱ የተያዙ - 1,897
ህይወታቸው ያለፈ - 22
ያገገሙ - 1,449

#DireDawa

በቫይረሱ የተያዙ - 1,246
ህይወታቸው ያለፈ - 21
ያገገሙ - 1,041

#Gambela

በቫይረሱ የተያዙ - 954
ያገገሙ - 506
ህይወታቸው ያለፈ - አራት በኮሮና ተቋም፣ አምስት ከአስክሬን፣ አስራ አንድ ላብራቶሪ ውጤት በመጠበቅ

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የአስሩ ክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ስርጭት ቁጥራዊ መረጃ ፦

#Afar

በቫይረሱ የተያዙ - 1,447
ያገገሙ - 231

#Amhara

በቫይረሱ የተያዙ - 3,427
ህይወታቸው ያለፈ - 35
ያገገሙ - 2,273

#BenishangulGumuz

በቫይረሱ የተያዙ - 1138
ያገገሙ - 382

#Harari

በቫይረሱ የተያዙ - 1,514
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 748

#Oromia

በቫይረሱ የተያዙ - 9,602
ህይወታቸው ያለፈ - 67
ያገገሙ - 4,801

#SNNPRS

በቫይረሱ የተያዙ - 2,242
ህይወታቸው ያለፈ - 16
ያገገሙ - 1,717

#AddisAbaba

በቫይረሱ የተያዙ - 37,278
ህይወታቸው ያለፈ ድምር - አልተገለፀም
ያገገሙ ሰዎች ድምር - አልተገለፀም

#Tigray

በቫይረሱ የተያዙ - 5,433
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 4,333

#Somali

በቫይረሱ የተያዙ - 1,376
ህይወታቸው ያለፈ - 26
ያገገሙ - 1,084

#Sidama

በቫይረሱ የተያዙ - 1,926
ህይወታቸው ያለፈ - 22
ያገገሙ - 1,576

#DireDawa

በቫይረሱ የተያዙ - 1,260
ህይወታቸው ያለፈ - 21
ያገገሙ - 1,086

#Gambela

በቫይረሱ የተያዙ - 954
ያገገሙ - 506
ህይወታቸው ያለፈ - አራት በኮሮና ተቋም፣ አምስት ከአስክሬን፣ አስራ አንድ ላብራቶሪ ውጤት በመጠበቅ

መስከረም 9/2013 ዓ/ም
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
መስከረም 19/2013 ዓ/ም

የኮቪድ-19 መረጃዎች፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 63 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 207 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 17 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 5,25 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 24 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ1 ሰው ህይወት አልፏል (ከወልዲያ ሆስፒታል)

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 138 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 21 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል (17ቱ ከሀዋሳ ከተማ ናቸው)

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 189 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 92 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 505 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 46 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ1 ሰው ህይወት አልፏል (ከመቐለ ህክምና ማዕከል)

#DireDawa

በድሬዳዋ 237 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 76 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 481 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 84 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#Gambella

በጋምቤላ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ 3 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 451 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 24 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
መስከረም 20/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 132 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 243 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 78 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 591 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።


#DireDawa

በድሬዳዋ 194 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 84 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 182 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 24 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 347 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 26 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 287 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 5 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 645 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 109 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 2,926 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 385 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopiaBOT