TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አባ ቶርቤ‼️በኦሮሚያ ክልል “አባ ቶርቤ” (ባለ ሳምንት) በሚል ስም #በህቡዕ ተደራጅቶ የመንግሥት ባለሥልጣናትን፣ ጸጥታ ሃይል አባላትንና ንጹሃን ዜጎችን ሲገድል የቆየው ቡድን ውስጥ አባል የሆኑ ግለሰቦች እየተያዙ ይገኛሉ፡፡ ትላንት ከተያዙት መካከል ጋዲሳ ነጋሳ፣ መርጋ ተፈራ እና አኒሳ ጌታቸዉ #በነቀምት፣ ደምቢ ዶሎ፣ ነጆ እና ሰሜን ሸዋ ሰዎችን #ሲገድሉና #ሲያስገድሉ የነበሩ ሲሆኑ አዲስ አበባም #ባለሥልጣናትን የመግደል #ዕቅድ ነበራቸው፡፡ ተጠርጣዎቹ በምዕራብ ኦሮሚያ ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ሃይሎች ጋር ግንኙነት አላቸው ተብሏል፡፡

Via~wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሰበር_ዜና የኢትዮጵያ መንግሥት #በሌሎች ከፍተኛ ባለሥልጣናት ላይ ተከታታይ #ግድያ የመፈጸም #ዕቅድ እንደነበር አስታውቋል።

🗞ሰኔ 20/10/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia