የመንገደኞች አውሮፕላን ተከሰከሰ‼️
በኢንዶኔዢያ #ጃካርታ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላን ለበረራ ከተነሳ ከደቂቃዎች በኋላ ባህር ውስጥ #መከስከሱ ተነግሯል።
የላየን አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 737 አውሮፕላን 188 ሰዎችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ እያለ ነበር በጃካርታ ባህር ወስጥ የተከሰከሰው።
ከአደጋው እስካሁን በህይወት የተረፈ ሰው ስለመኖሩ የታወቀ ነገር የለም ብለዋል የአካባቢው ባለስልጣናት።
ምንጭ ፦ ቢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢንዶኔዢያ #ጃካርታ አንድ የመንገደኞች አውሮፕላን ለበረራ ከተነሳ ከደቂቃዎች በኋላ ባህር ውስጥ #መከስከሱ ተነግሯል።
የላየን አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 737 አውሮፕላን 188 ሰዎችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ እያለ ነበር በጃካርታ ባህር ወስጥ የተከሰከሰው።
ከአደጋው እስካሁን በህይወት የተረፈ ሰው ስለመኖሩ የታወቀ ነገር የለም ብለዋል የአካባቢው ባለስልጣናት።
ምንጭ ፦ ቢቢሲ
@tsegabwolde @tikvahethiopia