TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ትኩረት...‼️

በአሽከርካሪዎች ላይ የሚደርሰው ግድያ፣ አፈና እና የንብረት ጉዳት የማይቆም ከሆነ ስራ #ለማቆም እንደሚገደዱ የኢትዮዽያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር አስታወቀ።በኢትዮ-ጅቡቲ መስመር እና በሀረርና ድሬደዋ አካባቢዎች ባሽከርካሪዎች ላይ የሚደርስ እንግልት በተለይ የከፋ መሆኑ ተገልጿል።

Via #ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሰላ👆

በአሰላ ከተማ በተፈጠረው ግጭት በሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችም በአሰላ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል።

ፎቶ: #ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update እነ አቶ ጌታቸው አሰፋን "የፌድራል ፖሊስ ይዞ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠ" የሚለው መረጃ "መጥሪያ ደርሷቸው እንዲቀርቡ ትእዛዝ ተሰጠ" በሚለው እንዲታረም የፌድራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ለሚዲያዎች በጻፈው ደብዳቤ ገለጸ።

Via #ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ባህርዳርን ጨምሮ በአማራ ክልል በርካታ ከተሞች መምህራን የተቃውሞ ሰልፍ በማድረግላይ ይገኛሉ። መምህራኑ የደሞዝ ጭማሪን ጨምሮ ልሎች ጥያቄዎችን አንስተዋል።

Via #ELU
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Breaking #ባህር_ዳር

በፕሬዝደንቱ ጽህፈት ቤት፣ በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን እና በፈለገ ህይዎት ሆስፒታል አካባቢ የተኩስ ልውውጡ አሁንም እንዳለ ተሰምቷል። #elu

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Breaking #ባህር_ዳር

አልፎ አልፎ ከሚሰማ ተኩስ ውጭ፣ የተኩስ ልውውጡ ቆሟል። #elu

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህር_ዳር

ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል መንግስት ላይ ተሰነዘረ ያሉትን "መፈንቅለ መንግስት" አወገዙ። አሜሪካን ሀገር የሚገኙት የአዴፓ ሊቀመንበር "የፌደራል መንግስት ጉዳዩን በመከታተል አስፈላጊው #እርምጃ ይወስዳል" ብለዋል። #elu

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህር_ዳር

መንግስት #በባህርዳር ከተማ ተሞከረ ባለው መፈንቅለ መንግስት ክስተቶችን ያስተናገዱ ዋና ዋና ቦታዎችን በካርታዎቹ ላይ መመልከት ይቻላል። ካርታውን ያይን እማኞች ነን ያሉ ግለሰቦችና የመንግስት ባለስልጣናት የተናገሩትን መሰረት ያደረገ ነው።

Via #elu
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህር_ዳር

ዶክተር አምባቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው የተገደሉበት የፕሬዝደንቱ ጽህፈት ቤት በከተማ ማህል የሚገኝ ባለ 3 ፎቅ ህንጻ ሲሆን ዘወትር ከፍተኛ ጥበቃ ይደረግለታል።

Via #elu
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ባህር_ዳር

ብርጋዴር ጄነራል #አሳምነው የሚኖሩበትና ትዕዛዝ ሲሰጡበት ነበር የተባለው 'ገስት ሀውስ' በጣና ዳርቻ የሚገኝ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግለት በጫካ የተከበበ ባለ 2 ፎቅ ህንጻ ነው። ይህ ህንጻ ከፕሬዝደንቱ ጽህፈት ቤት 1 ፌርማታ ይርቃል።

Via #elu
@tsegabwolde @tikvahethiopia