TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Fake News Alert‼️

የአዲስ አበባ መስተዳድር ም/ከንቲባ የሆኑትን ኢ/ር #እንዳወቅ_አብጤን ከመስተዳድሩ ስራ አስፈፃሚነት "ታገዱ" መባላቸውን አስመልክቶ ማምሻውን ከአለም አቀፉ ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ጋር ቆይታ አደርገው ነበር።

በጉዳዩ ላይ የሰጡት ምላሽ፦

"ውሸት ነው! ባለፈው አንድ የሆነ ንግግር ተናግረህ ነበር እና በሱ ይሆን ወይ ላልከው፣ ሰው መናገር #ይታገዳል እንዴ? በዛ ላይ በዚህ የለውጥ ዘመን። የታገልነው እኮ ስርአቱ ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ነው። ስለዚህ አንድ አመራር ተናገረ ተብሎ ማገድ ካለ በእርግጥም ለውጡን ጥያቄ ውስጥ ያስገባል። ስለዚህ እንደዛ ማረግም ትክክል አይደለም፣ የተደረገ ነገርም የለም።"

Via Elias Meseret
@tsegabwolde @tikvahethiopia