TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#BREAKING

የኢፌዴሪ ምክትል ጠ/ሚ #ደመቀ_መኮንን የዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ቦታ #በመተካት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ሊሾሙ እንደሆነ ከታማኝ ምንጭ መረጃ ደርሶኛል ሲል THE FINFINNE INTERCEPT ዘገበ። በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ-አቶ #ገዱ_አንዳርጋቸውን በዶክተር አምባቸው መኮንን ምትክ አማካሪያቸው አድርገው ሊሾሟቸው እንደሆነ THE FINFINNE INTERCEPT ዘግቧል።

---ተጨማሪ መረጃዎች ከሌሎች መገናኛ ብዙሃን የሚሰሙ ከሆነ ተከታትዬ አሳውቃችኃለሁ--
@tsegabwolde @tikvahethiopia