TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሸገርን ማስዋብ ፕሮጀክት...

#ሸገርን_የማስዋብ_ፕሮጀክት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሊ የተጀመረ የሦስት ዓመት ፕሮጀክት ነው:: ይህ ፕሮጀክት በሁለት የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻ በ56 ኪሎሜትር ርዝመት አረንጓዴ ክፍት ቦታን ማለትም ከእንጦጥጦ እስከ አቃቂ ድረስ እየዘረጋ አቃቂ የውሃ ማከሚያ ፋብሪካ የሚደርስ ይሆናል።

#PMOEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia