ሀሰተኛ መረጃ‼️
ለውድ መምህራን በሙሉ፦
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን ደመወዝ #የተጨመረ በማስመሰል #የተሣሣተ_መረጃ እየተሠራጨ ይገኛል። ስለዚህ መረጃው ከእውነት የራቀና ሀሠት መሆኑን የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የገለፀልን መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለውድ መምህራን በሙሉ፦
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን ደመወዝ #የተጨመረ በማስመሰል #የተሣሣተ_መረጃ እየተሠራጨ ይገኛል። ስለዚህ መረጃው ከእውነት የራቀና ሀሠት መሆኑን የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የገለፀልን መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።
የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia