TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አምቦ ዩኒቨርሲቲ...

በአምቦ ዩኒቨርስቲ የወሊሶ ካምፓስ የተማሪዎች ዉይይት መጨረሻ ለይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶር #ታደሰ_ቀነኣ የተጠቀሙት አስደናቂ
ስልት።

አሥር የኦሮሞ ተማሪዎች፣ አሥር የአማራ ተማሪዎች እንዲሁም አሥር ተማሪዎች ከሌሎች ብሔረሰቦች ወደፊት እንድወጡ ጠየቋቸው።

ተማሪዎቹም በተጠየቁት መልኩ ወጡ። ተቀላቅለው እንዲሰለፉ ተጠየቁ። እንደተጠየቁም አደረጉት። አንድ ጥያቄ ለተዳሚዎች አቀረቡ ከተሰለፉት ታማሪዎች ማን ኦሮሞ፣ ማን አማራ፣ ማን ትግሬ ፣ ማን ጉራጌ ወዘተ እንደሆነ ለይቶ የሚነግረን ብሎ ጠየቁ። ሁሉም ዝም ዝም አሉ። አንድ ናይጄሪያዊ ወይም ቻይና ብቀላቀል መለያት የቅተናል ወይ ብሎ ጠየቁ። ሁሉም በአንድ ድምፅ አያቅተንም ብሎ መለሱ። ስለዚህ ካለብን ልዩነቶች በጭንቅላታችን የሚንፈጥራቸዉ ልዩነቶች ስለሚበልጡ አንድነታችንን እናጉለ አሉ። ተማሪዎቹም ተቃቅፈው በአንድነት ወደ መመገቢያ ቦታ ሄዶ ምሳቸዉን በሉ።

Via~Mekonnen Bersisa
@tsegabwolde @tikvahethiopia