ሁመራ🔝በትግራይ ክልል #ሁመራ ከተማ በትላንትናው ዕለት ሰልፍ ተካሂዷል። ሰልፈኞቹ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የሰብዐዊ መብት ጥሰት በፈጸሙ ግለሰቦችና በሌቦች ላይ የጀመረው ዘመቻ አንድ ብሔር ላይ ያነጣጠረ ነው ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል። ሰልፈኞቹ በጉዳዩ ላይ የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት የሰጡትን መግለጫ #እንደሚደግፉም ገልጸዋል። ተመሳሳይ ሰልፎች ዛሬ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች እንደሚደረጉ ይጠበቃል።
ምንጭ:- ኢትዮጵያ ላፕቨ አፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ:- ኢትዮጵያ ላፕቨ አፕዴት
@tsegabwolde @tikvahethiopia