TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ፍትህ_ለጫልቱ!!
#JUSTICE_FOR_CHALTU!

ሴት ሰው ናት!
ሴት ሀገር ናት!
ሴትን #መድፈር ሀገርን መድፈር ነውና በሞት ይቀጡልን!

"እኛም ሴቶች ዜጋ ነን!"

መንግስት የአሲድ መድፋት ወንጀልን ያስቁምልን!

📌 #የአሲድ ጥቃት አስመልክቶ ህግ ይውጣ።
📌 #አሲድ በቀላሉ እንዳይገኝ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ፍትህ_ለጫልቱ!!
#JUSTICE_FOR_CHALTU!!

ሴት ሰው ናት!
ሴት ሀገር ናት!
ሴትን #መድፈር ሀገርን መድፈር ነው!

መንግስት የአሲድ መድፋት ወንጀልን ያስቁምልን!

📌የአሲድ ጥቃትን አስመልክቶ ህግ ይውጣ።
📌አሲድ በቀላሉ እንዳይገኝ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግ።

#ETHIOPIA
#ፍትህ_ለጫልቱ!!
#JUSTICE_FOR_CHALTU!!

ሴት ሰው ናት!
ሴት ሀገር ናት!
ሴትን #መድፈር ሀገርን መድፈር ነው!

#ፍትህ_ለጫልቱ!!
#JUSTICE_FOR_CHALTU!!

📌በእህታች #ጫልቱ ላይ የደረሰው በደል ልባችንን የሰበረው እንዲሁም ለዚህች ምስኪን ኢትዮጵያዊት ፍትህ ይገባታል የምትሉ ይህንምልክት በመጫን በአንድ ላይ ድምፃችንን እናሰማ።

በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ በደሎችን አንታገስም!
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ልዩ ቦታው ሲቂ ማሪያም አካባቢ የአስገድዶ #መድፈር ወንጀል የፈፀመው ተከሳሽ ዐቃቤ ሕግ በመሰረተው ክስ #በእስራት ተቀጣ፡፡

የክሱ ዝርዝሩ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ ጫኔ ተሾመ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 620/2/ሀ/ ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ለአካለ መጠን ያልደረሰች የባለቤቱን እህት በቢላዋ እገልሻለሁ በማለት አስፈራርቶ በፈጸመው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተከሶ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡

ዐቃቤ ሕግ የግል ተበዳይን ጉዳት የሚያስረዳ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል፡፡

ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ ተከሳሹ በሰራው ወንጀል ጥፋተኛ ብሎታል፡፡

የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ንፋስ ስልክ ላፍቶ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎት ግንቦት 09 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለው ችሎት መዝገቡን መርመሮ ተከሳሹ ምንም አይነት ወንጀል ሰርቶ እንደማያውቅና የቤተሰብ አስተዳደሪ መሆኑን በማቅለያነት በመያዝ ተከሳሹን ያርማል በማለት በ10 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡

Via የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia