ሰበር ዜና‼️
"የሰኔ 16ቱ የአዲስ አበባው የቦምብ ጥቃት የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት የቀድሞ #ሀላፊ የተመራ ነው"
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ በመስጠት ላይ ይገኛል።
በመግለጫው እስካሁን በሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል 36 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው እና ሰባት ድብቅ እስር ቤቶች በአዲስ አበባ ተገኝተዋል።
በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ የተጠረጠሩበት ወንጀል ዜጎችን በድብቅ ማሰር፣ መደብደብ፣ አስገድዶ መድፈር፣ ብልት ላይ ውሃ ማንጠልጠል
የመሰሉ ወንጀሎች ይገኙበታል።
ምንጭ፦ ፋና
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የሰኔ 16ቱ የአዲስ አበባው የቦምብ ጥቃት የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት የቀድሞ #ሀላፊ የተመራ ነው"
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ በመስጠት ላይ ይገኛል።
በመግለጫው እስካሁን በሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል 36 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው እና ሰባት ድብቅ እስር ቤቶች በአዲስ አበባ ተገኝተዋል።
በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ የተጠረጠሩበት ወንጀል ዜጎችን በድብቅ ማሰር፣ መደብደብ፣ አስገድዶ መድፈር፣ ብልት ላይ ውሃ ማንጠልጠል
የመሰሉ ወንጀሎች ይገኙበታል።
ምንጭ፦ ፋና
@tsegabwolde @tikvahethiopia