TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

"የሰኔ 16ቱ የአዲስ አበባው የቦምብ ጥቃት የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት የቀድሞ #ሀላፊ የተመራ ነው"

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ በመስጠት ላይ ይገኛል።

በመግለጫው እስካሁን በሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል 36 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው እና ሰባት ድብቅ እስር ቤቶች በአዲስ አበባ ተገኝተዋል።

በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ የተጠረጠሩበት ወንጀል ዜጎችን በድብቅ ማሰር፣ መደብደብ፣ አስገድዶ መድፈር፣ ብልት ላይ ውሃ ማንጠልጠል
የመሰሉ ወንጀሎች ይገኙበታል።

ምንጭ፦ ፋና
@tsegabwolde @tikvahethiopia