TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጥቃት አድራሹ ታወቀ‼️

ትናንት ረቡዕ ማታ በአንድ የካሊፎርኒያ መጠጥና ዳንስ ቤት ውስጥ 12 ሰዎችን የገደለው ግለሰብ፣ የ28 ዓመቱ #ኢያን_ሎንግ መሆኑን፣ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ለግድያው ምክንያቱ አልታወቀም። ሎንግ፣ ራሱንም ጭምር #ያጠፋበትን የጅምላ ግድያ የፈፀመው በእጅ ቦምብና ሽጉጥ በመጠቀም ሲሆን፣ ምሽቱ የኮሌጅ ተማሪዎች የሆነ ሥርዓት የሚያከናውኑበት እንደነበርም ታውቋል። የቬንቱራ ቀበሌ ፖሊስ አዛዥ ገኦፍ ዲን ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል፣ ሁኔታውን በማረጋጋት ላይ የነበረ አንዱ አባላቸው ከሰለባዎቹ መካከል እንደነበርም ገልፀዋል።

ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia