TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update በ14 ሺህ 500 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ሙሉ ለሙሉ መጠናቀቁን የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ #ኢብራሂም_ኡስማን ተናግረዋል። የኢንዱስትሪ ፓርኩ ከአንድ ወር በኋላ ይመረቃል ተብሎ ይጠበቃል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia