TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አቶ ለማ መገርሳ⬇️

በቡራዩና አከባቢዋ በተፈጠረው #ግጭት በህይወትና በንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል
ገለፀ።

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ በቡራዩና አከባቢዋ የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።

አቶ ለማ በመግለጫቸው በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ነው ያስታወቁት።

ክልሉ የተፈናቀሉ ወገኖችን ቀደ ቀያቸው ለመመለስና መልሶ ለመቋቋም #ሙሉ ኃላፊነት ወስዶ ይሰራልም ብለዋል።

እስከ አሁንም 300 አባወራዎችን ወደ ቀያቸው መመለሱንም ገልፀዋል።

በግጭቱ እጃቸው አለበት የተባሉ 200 ተጠርጣሪዎችና የተለያዩ የጦር #መሳርያዎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።

ግጭቱን ወደተለያዩ አከባቢዎች በተለይ ወደ #አሰላ አከባቢ ለማስፋፈት ቢሞከርም ህብረተሰቡ ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ባደረገው ትብብር መክሸፉን ገልፀዋል።

ህብረተሰቡ አሁንም በተረጋጋ ስሜት በማስተዋል ሊንቀሳቀስ እንደሚገባም አሳስበዋል።

በተለያዩ አከባቢዎች እየተንቀሳቀሱ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችና #አክቲቪስቶችም የሚያስተላልፉት #መልዕክት ህዝቦችን የሚያቀራርብ ወደ አንድነት እንዲመጣ የሚያደረግ እንጂ የሚያለያይ ሊሆን እንደማይገባም አቶ ለማ ተናግረዋል።

ከዚህ በኋላ መንግስት ነገሮችን በትዕግስት የሚያልፍበት ሁኔታ እንደማይኖርም አስታውቀዋል።

ከፌደራልና ከኦሮሚያ ፖሊስ የተውጣጣ ግብረ ኃይል ተዋቅሮ ያሉትን ሁኔታዎች ለማርገብና እንዲሁም ወደፊት ሊፈጠሩ የሚችሉ ችግሮችን ለመከላከል እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ገልፀዋል።

©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update በኦሮሚያ ክልል #አሰላ ከተማ ግጭት ሊፈጠር ነው በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሐሰት ነው ነዋሪዎች አትስጉ ሲል የአሰላ ከተማ ፖሊስ ተናግሯል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
Alert‼️

በአሰላ ከተማ ውጥረት መኖሩን እና የሚመለከተው አካል #ትኩረት እንዲሰጠው ነዋሪዎች እየጠየቁ ይገኛሉ። #አሰላ

ተጨማሪ ዝርዝር ጉዳዮችን ማጣራቶች አድርጌ አሳውቃለሁ!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"አሰላ ከተማ ችግር ላይ ናት ነገሩ #ሳይባባስ መንግስት #አስቸኳይ መፍትሄ ይፈልግ።" #አሰላ #Asella

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አሰላ

"ጥዋት የተወሰነ ችግኞች ተተክሏል ግን አሁንም ብዙ ሰው አለ የችግኝ እጥረት አለ፤ ይመጣል ብለው ነበር ግን እስካሁን አልመጣም ሰው ተስፋ ቆርጦ እየተመለሰ ነው። የሚመለከተው አካል አፋጣኝ ምላሽ ይስጥ!
#ሻሸመኔ
#ሀዋሳ
#ነቀምት
#አሰላ
#አዲስአበባ
#ሽሬ
#ደብረብርሃን
#ወላይታሶዶ
#አርባምንጭ
#ጅግጅጋ
#አዳማ
#ድሬዳዋ
#ባህርዳር
#መቐለ
#ሀረር
#ጎንደር

ከሌሎች በርካታ ከተሞች ከሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች የSAT ውጤት ያልጠበቁት እንደሆነ በመግለፅ ቅሬታቸው እያሰሙ ይገኛሉ። የሚመለከተው አካል ማብራሪያ እንዲሰጥበትም ጠይቀዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#አሰላ

በአሰላ ከተማ ከተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ለሁለት ቀን ተዘግተው የቆዩ መንገዶች መከፈት ጀምረዋል። የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎችም በከተማው ውስጥ ይታያሉ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia