TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ እና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ አብረው ለመስራትና ወደ #ውህደት የለመሸጋገር የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
አዴፓ እና አዴኃን ተዋሀዱ‼️

የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ(አዴፓ) እና የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ(አዴኃን) #ውህደት መፍጠራቸውን በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡

አዴፓ በመግለጫው እንዳስታወቀው የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ(አዴኃን) ወደ በረሀ ወርዶ የታገለላቸው ሀሳቦች አዴፓም አቋም ይዞ የሚታገለው ሀሳብ ነው፤ ስለሆነም ሁለቱ ድርጅቶች መዋሃዳቸው ለአንድ ዓላማ መቆማቸውን ያሳያል፡፡

ከዛሬ ጀምሮም የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ(አዴፓ) እና የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ(አዴኃን) ውህደት ፈጥረናል ብለዋል፡፡

አዴኃን በቅርቡ የተፈጠረውን ለውጥ ተከትሎ በሰላም ለመታገል ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የገባ ድርጅት ነው፡፡

ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia