ከሀረር⬇️
"ካኑቺ ነኝ! በሐረር ከተማ ህዝቡን በአስከፊ ሽታ ለበሽታ የዳረገው በተለይም #የሸዋበር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለወራት የተጠራቀመው የቆሻሻ ክምር ዛሬ #በመነሳት ይገኛል፣ በሌሎች አካባቢዎችም ያለውን የቆሻሻ ክምር የማንሻ ሰዓት ወደ ማታ ቢሆን፣ ምክንያቱም በሚነሳበት ወቅት በፀሐይ አማካኝነት የሚወጣው ሽታ ሊገበያይ የመጣው ነዋሪ ከሚገበያየው እቃ በተጨማሪ የበሽታም ሸማች ያደርገዋል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ካኑቺ ነኝ! በሐረር ከተማ ህዝቡን በአስከፊ ሽታ ለበሽታ የዳረገው በተለይም #የሸዋበር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለወራት የተጠራቀመው የቆሻሻ ክምር ዛሬ #በመነሳት ይገኛል፣ በሌሎች አካባቢዎችም ያለውን የቆሻሻ ክምር የማንሻ ሰዓት ወደ ማታ ቢሆን፣ ምክንያቱም በሚነሳበት ወቅት በፀሐይ አማካኝነት የሚወጣው ሽታ ሊገበያይ የመጣው ነዋሪ ከሚገበያየው እቃ በተጨማሪ የበሽታም ሸማች ያደርገዋል።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia