TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ሀዋሳ⬇️

የደኢህዴን 10ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ #በነገው ዕለት እንደሚጀምር የደኢህዴን ማ/ኮሚቴ ፅ/ቤት ኃላፊው አቶ ሞገስ ባልቻ ገለፁ፡፡ አቶ ሞገስ ባልቻ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫቸው፦

የ10ኛው መደበኛ ጉባኤ ዝግጅት መጠናቀቁን፣ #ሀዋሳና ነዋሪዎቿ በተለመደው እንግዳ ተቀባይነት ባህላቸው እንግዶቻቸውን እየተቀበሉ መሆኑን፣ በጉባኤው በክብር #የሚሰናበቱ አመራሮች እንደሚኖሩ፣ የህገ ደንብ፣ #አርማና #ስያሜ ለውጥን የሚመለከት ውይይት እንደሚካሄድና በጉባኤተኛው እንደሚወሰን እንዲሁም አዳዲስ አመራሮች ወደ ድርጅቱ የመሪነት እርከን እንደሚቀላቀሉ አስታውቀዋል፡፡

ምንጭ፦ የደህዴን ፅ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ለአራት ቀናት የሚቆየው የደኢህዴን 10ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ በዛሬው ዕለት #በሀዋሳ ከተማ ጀምሯል፡፡ጉባዔው ከሌሎች ጊዜ በተለየ ሁኔታ በክብር የሚሰናበቱ አመራሮች እንደሚኖሩ ተገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የህገ ደንብ፣ #አርማና #ስያሜ ለውጥን የሚመለከቱ ውይይቶች ይካሄዳሉ ተብሏል፡፡ በ10ኛው የደኢህዴን ጉባዔ አዳዲስ አመራሮች ወደ ድርጅቱ የመሪነት እርከን ይቀላቀላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia