TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#StopHateSpeech ወደዋቸሞ ዩኒስቨርሲቲ የሚጓዙት የሰላም እና የፍቅር አምባሳደሮች፦

ምድብ አንድ፦

#WSU

√ቢኒያም ይርጋ
√ሙሉጌታ አደሩ
√እዮብ ተስፋዬ
√ገመቺስ ፈቃዱ
√ዳኛቸው አንበርብር
√ሱራፌል አሰግድ
√ቤቴል አባይነህ
√ቤቴልሔም አክሊሉ
√ዱሬሳ በዳሶ
√ወንድማገኝ ብርሃኔ
√ቤቴልሔም አዱኛ
√ዳንኤል ተሾመ
√ጊዜው ጌትነት
√ዳኛቸው አንበርብር
√ሲሳይ ታደሰ
√ዳንኤል ጋምቤሮ
√በረከት ቶማስ
√ነጻነት
√ጌታሰው
√ሱራፌል
√ጉዲሳ

ምድብ ሁለት፦

#AMU

√ትዕግስት ካሱ
√ልዑል ሽመልስ
√ቢቂላ መኮንን
√ምስራቅ በዛብህ
√ፍጹም በላይ
√ዳዊት ዳንኤል
√ተመስገን ኢሳይያስ
√አዱኛ ሶሪ
√እሱባለው አድጎ
√ቅድስት ይልማ
√ሐይማኖት ሹሜ
√ታሪኩ ተሾመ
√አሳየኝ ወ/ሚካኤል
√አሳመረ ይገዝ
√ሀና ማርያም

ምድብ ሶስት፦

#HU

√መስከረም አያሌው
√መድሃኒት ተሻለ
√ኤርሚያስ ኤልያስ
√በረከት አዲሱ
√በረከት በላይነህ

ምድብ አራት፦

#MKU

√ተስፋዬ ገ/ጊዮርጊስ
√ኤርሚያስ ደጀኔ
√አማኑኤል ደመቀ
√ሙልጌታ ሲሳይ
√ራኬብ ሰብስቤ

ምድብ አምስት፦

√ከወራቤ ዩኒቨርሲቲ 5 ተማሪዎች

ምድብ ስድስት፦

√ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ 5 ተማሪዎች

ምድብ ሰባት፦

√ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ 5 ተማሪዎች

በተጨማሪ፦ ከዋቸሞ ዩንቨርስቲ ዱራሜ ካምፓስ በዚህ ዝግጅት ላይ 20 ተማሪዎች ይገኙበታል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተጓዙ የሚገኙት የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት/የሰላም እና የፍቅር አምባሳደሮች/፦

#WKU

√እሱባለው ኑጉሴ (ሳሪሳዊ)
√አዳነ ለገሰ
√ጃቤዝ ብራሀኑ
√መሀመድ ያሲን
√ማህሌት ተረፈ
√ጀማል ሁሴን
√ኪሩቤል ኪዳኔ
√ፍሬው ጌታቸው
√ያብስራ ለገሰ
√ዳግም ዳንኤል
√ሳምራዊት
√ያብስራ
√ጌታቸው ታያቸው
√ጌታሰው ሙሉዬ
√አቤል ወርቁ
√ኑሩሴን ከማል
√መዝግቡ ተስፋኤ
√ሄኖክ ጰጥሮስ
√ቤተልሄም አሰፋ
√ትግስት መኮንን
√ኪያ
√ኤፍም ስዩም
√ልዕልት ተፈራ
√ሰላም በላይ
√ኬሮድ
√ናትናኤል መርከቡ
√ተምኪን ኑረዲን
√ምረት ዳንኤል
√አብዱረዛቅ ታለገን
√ሶሪ

#WU

√መልካሙ እንደርሪያስ
√ሰሎሞን ወንድሙ
√ደሳለኛ ኦሌ
√አንጮቴ አዲሴ

#WSU

√ጉተማ ለታ
√አቅለሲያ ሲሳይ
√ሙሉጌታ አደሩ
^ቤቴልሔም ቱሉ
√ወንድማገኝ ብርሃኔ
√ቤቴልሔም አዱኛ
√ዳንኤል ተሾመ
√ጊዜው ጌትነት
√ነጻነት ቹቹ
√ጌታሰው ምህረት
√ፍላጎት ጥላሁን
√ዮርዳኖስ ግርማ
√በረከት ጉዲሳ
√ወንድማገኝ
√ትግስት ተስፋዬ
√ቃልኪዳን አክሊሉ
√ዱሬሳ በዳሶ
√ገመቺስ ፈቃዱ
√እዮብ ተስፋዬ
√መሐመድ አህመድ
√ሚኪያስ ሙሉ
√ቢኒያም ይርጋ
√ፍሬዘር ገዛኻኝ
√ብርሃኑ
√በፀሎት
√ዳንኤል ጋምቤሮ
√በረከት ቶማስ

#AMU

√ያቤፅ ደጀኔ
√መልካሙ ማቴዎስ
√ቅድስት ይልማ
√ሀብታሙ ይልማ
√አሳየኝ ወ/ሚካኤል
√የምስራች የቆየ
√ሐይማኖት ሹሜ
√አዱኛ ሶሪ
√ተመስገን ደሞዜ
√ስራነሽ ዘለቀ
√ኤልሻዳይ
√ሸምሱ ረታ
√ሀብታሙ አጌና
√ምስራቅ በዛብህ
√ቃለአብ አየለ
√ማስተዋል ኃ/ኢየሱስ
√ናትናዔል ሲሳይ
√ሐይማኖት እንዳላማው
√ምህረት መውጫ
√ሚፍታህ እንድሪስ
√አሸናፊ ታሪኩ
√ተመስገን ኑሪ
√ኢየሩስ አለሙ
√ዘለዓለም አያና
√አበበ ደባልቄ
√ምስጋናው አላምራው
√ገበየሁ ሀላዩ
√ናትናኤል ደሳለኝ
√ሙሐመድ አብዱልመናን
√ታረቀኝ ጳውሎስ
√ቴዎድሮስ መኮንን
√ጌትነት ለይላ
√ፎዝያ ሰይድ
√ንጉሴ ሮባ
√እሱባለው አድጎ

#HU

√በረከት

#MKU

√አማኑኤል ደመቀ
√መልካም ኣንጋው
√ገዳምብርሃኑ ወ/ገብርኤል
√ትንሳኤ አለማየሁ
√በረከት ተፈራ ዋዶ
√አብሃለይ አረፋይኔ
√ሰዓረ ገ/ዋህድ

ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፦ 5 ተወካዮች
ከሚዛን ቴፒ፦ 5 ተወካዮች

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#HU : ከሰሜን ኢትዮጵያ የመጡ ተመራቂ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መቸገራቸውን ገልጸዋል።

በጦርነቱ ምክንያት ለማህበራዊ፣ ስነ ልቦናዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር እንደተጋለጡ የሚናገሩት ተማሪዎቹ፤ ድጋፍ እንዲደረግላቸውም ጠይቀዋል፡፡

ከአፋር ክልል የመጣው ተማሪ አሊ ሰይድ፤ ቤተሰቦቹ በሚኖሩበት አካባቢ በተቀሰቀሰ ጦርነት ምክንያት የባንክም ሆነ የኔትወርክ አገልግሎት በመቋረጡ የገንዘብ ችግር እንዳጋጠመው ተናግሯል።

ከወልዲያ አካባቢ የመጣው ተማሪ ያሬድ በሪሁን በጦርነቱ ምክንያት ቤተሰቦቹ ከቀያቸው ተፈናቅለው በወሎ ተፈናቃዮች ካምፕ እንደሚገኙ ተናግሯል።

ሌላኛው ተማሪ አንድሚሊዮን አምባው ከትግራይ ክልል የመጣ ሲሆን ቤተሰቦቹን ካገኘ ከስምንት ወር በላይ እንደሆነና ለጭንቀት በመጋለጡ በትምህርቱ ላይ ተጽዕኖ እንዳሳደረበት ተናግሯል።

በተለይም ከምርቃት በኋላ ያለው ጊዜ እንዳሰሰባቸው ተማሪዎቹ ይገልጻሉ፡፡

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ዓለም ዐቀፍ እና የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አለምሽት ተሾመ ተማሪዎቹ ያቀረቡትን የእርዳታ ጥያቄ ለመፍታት ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመነጋገር የመመረቂያ ልብሶችን እና የገንዝብ ድጋፎችን በማሰባሰብ ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።

በቀጣይ ጊዜ ስለሚኖሩ ጉዳዮች ዩኒቨርሲቲው ከትምህርት ሚኒስቴር ምላሽ እየተጠባበቀ እንደሆነም ዳሬክተሩ ገልጸዋል፡፡

መረጃው የሐዩ ኤፍኤም ነው።

@tikvahuniversity