This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የመጽሐፍ ምረቃ ግብዣ!

የአጫር ታሪኮች ሰብስብ የሆነው የደራሲ የሕይወት እምሻው "ለእርቃን ሩብ ጉዳይ" የተሰኘው #አዲስመጽሐፍ ሐሙስ ሐምሌ 25/ 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 11 ሰዓት ጀምሮ አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል ወረድ ብሎ የሚገኘው ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጽሐፍት መደብር ይመረቃል።

ባለመኪና ታዳሚዎቻችን መኪናችሁን በአብርሆት ቤተ መጽሐፍት ወይም አምባሳደር የገበያ ማእከል እንድታቆሙ እንመክራለን::

በሰዓት ስለምንጀምር በሰዓት ይገኙልን!

[ ሕይወት እምሻው ]