TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው #ሰኔ_ወር 2016 ዓ/ም ወደ ሁለት የሀገር ውስጥ የበረራ መዳረሻዎች በረራ ይጀምራል። አየር መንገዱ #ከሰኔ_10_ጀምሮ ወደ ወለጋ ፣ ነቀምቴ በረራ እንደሚጀምር አሳውቋል። በረራው በሳምንት 4 ጊዜ እንደሚካሄድ ተገልጿል። ከዚህም ባለፈ ፥ በትግራይ ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየው ወደ አክሱም የሚደረገው በረራ ከሰኔ 1 ጀምሮ ዳግም እንደሚጀምር ታውቋል።…
ፎቶ፦ የነቀምቴ ኤርፖርት በቅርቡ ስራ ለመጀመር ዝግጁ መሆኑ ተነግሯል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 10/2016 ዓ/ም ጀምሮ በረራ እንደሚጀመር መገለጹ ይታወሳል።

ወደ ነቀምቴ የሚደረገው በረራ በሳምንት 4 ጊዜ ነው።

#Ethiopia #Oromia #Wollega #Nekemte

Photo Credit - #ENA

@tikvahethiopia