TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምን አለ ? የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዛሬ ማምሻውን ይፋዊ መግለጫ ሰጠ። በዚህም መግለጫው ባለፉት #8_ወራት በአማራ ክልል በመንግስትና በታጣቂ ቡድኖች መካከል የተፈጠረዉ ግጭት ህዝቡን እጅግ የከፋ ዋጋ እያስከፈለዉ መሆኑን ገልጿል። " በዋናነት በሙስሊሞች ላይ እየደረሰ ያለዉ ግፍ፣ መፈናቀል፣ ዘረፋ፣ መታገትና መገደል ከጊዜ…
#መግለጫ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በአማራ ክልል ውስጥ እየተፈፀሙ ይገኛሉ ያላቸውን #ሙስሊሞችን ዒላማ ያደረጉ ጥቃቶች በማስመልከት ዛሬ ሚያዚያ 1 /2016 መግለጫ አውጥቷል።

የመግለጫው ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

@tikvahethiopia