#AU : ዛሬ የታንዛንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኜሬሬ መታሰቢያ ሐውልት ተመርቋል።

ሐውልቱ የተገነባው በአዲስ አበባ አፍሪካ ሕብረት ግቢ ውስጥ በሚገኘው የአፍሪካ ሰላምና ፀጥታ ፅ/ቤት ፊትለፊት ነው።

በምርቃ ስነስርዓቱ ላይ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ተገኝተው ነበር።

@tikvahethiopia