TIKVAH-ETHIOPIA
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
መንትዮቹ
👏
ዛሬ ራዝ ገዙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 271 የህክምና ተማሪዎቹን አስመርቋል።
ከተመራቂዎቹ 198 የሚሆኑት በማዕረግ፣ በከፍተኛ ማዕረግ እና በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ የተመረቁ ናቸው።
ከነዚህ ውስጥ ደግሞ መንትዮቹ ዶ/ር ቸርነት ተስፋሁን እና ዶ/ር ብሩክ ተስፋሁን በከፍተኛ ማዕረግ በህክምና ዶክትሬት ተመርቀዋል።
#AAU
@tikvahethiopia