TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
መንትዮቹ👏

ዛሬ ራዝ ገዙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 271 የህክምና ተማሪዎቹን አስመርቋል።

ከተመራቂዎቹ  198 የሚሆኑት በማዕረግ፣ በከፍተኛ ማዕረግ እና በእጅግ ከፍተኛ ማዕረግ የተመረቁ ናቸው።

ከነዚህ ውስጥ ደግሞ መንትዮቹ  ዶ/ር ቸርነት ተስፋሁን እና ዶ/ር ብሩክ ተስፋሁን በከፍተኛ ማዕረግ በህክምና ዶክትሬት ተመርቀዋል።

#AAU

@tikvahethiopia