TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update

በአዱስ አበባ አጎና የተነሳው እሳት መጀመሪያ ላይ ከነበረበት የወደ መጥፋት ደረጃ ቢቀንስም እሳቱ ሙሉ በሙሉ አልጠፋም።

በስፍራው የአዲስ አበባ እሳት አደጋ ተቆጣጣሪዎች እና ተሽከርካሪዎች የሚገኙ ሲሆን የፌዴራል ፖሊስም አጋዥ ተሽከርካሪዎችን ወደ ስፍራው በመላክ እሳቱን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።

የእሳት አደጋ በተነሳበት ህንፃ ላይ የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች የሚገኙበት ነው።

የአደጋው መንስኤ እና ሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ይኖር እንደሆነ እስካሁን በውል አልታወቀም።

መረጃውን የላኩት በስፍራው የሚገኙ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት ናቸው።

@tikvahethiopia