ፎቶ ፦በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት እና ትውፊት መሰረት የከተራ በዓል በመላው ሀገሪቱ እየተከበረ ይገኛል።
ታቦታት ከየአብያተክርስቲያናቱ ወጥተው ወደ የማደሪያቸው ባህረ-ጥምቀት በማምራት ላይ ይገኛሉ።
በተለያዩ የባህል አልባሳት ያሸበረቁ ምዕመናን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና መዘምራን ታቦታቱን አጅበው ወደየማደሪያቸው በመሸኘት ላይ ይገኛሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ፎቶዎቹን ከኢፕድ እና ከተለያየ የማህበራዊ መገናኛዎች የወሰዳቸው ናቸው።
መልካም በዓል !
@tikvahethiopia