#ማስታወሻ

ከዓመታዊው #የቁልቢ_ገብርኤል የንግስ በዓል ጋር በተያያዘ #ከጨለንቆ እስከ #ቀርሳ ባሉት ከተሞች ዋና መንገድ ላይ ከባድ ተሽከርካሪ እንዳያልፍ ክልከላ ተጥሏል።

ክልከላው እስከ ታህሳስ 19 (#አርብ) ከሰዓት ድረስ የሚዘልቅ ነው።

@tikvahethiopia