TIKVAH-ETHIOPIA
#Oromia
የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ተደረገ።
የኦሮሚያ ክልል የ2015 የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ከክልሉ የትምህርት ቢሮ የተገኘው መረጃ ያሳያል።
የ2015 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ከዚህ በታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ስማቸውን እና የID. ቁጥራቸውን በማስገባት ዉጤታችሁን ማየት እንደሚችሉ ቢሮው አሳውቋል።
Website:-
https://oromia.ministry.et/#/result
Via
https://publielectoral.lat/s/tikvahethAFAANOROMOO
@tikvahethiopia