TIKVAH-ETHIOPIA
TIKVAH-ETHIOPIA
ኢትዮጵያ
❤
🥇
ጉዳፍ - ወርቅ
🥈
ለተሰንበት - ብር
🥉
እጅጋየሁ - ነሃስ የኔዘርላንዷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ውድድሩን በአንደኝነት ለመጨረስ በተቃረበችበት ወቅት ወድቃ አሳዛኝ ተሸናፊ ሆናለች። @tikvahethiopia
ፎቶ ፦ ሀገራችን #ኢትዮጵያ
❤️
ዛሬ በተጀመረው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ10 ሺህ ሜትር የሴቶች ፍፃሜ የወርቅ ፣ ብር ፣ ነሃስ ሜዳሊያዎችን አስመዝግባለች።
በሀንጋሪ የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ የስፖርት ባልደረባ ከላይ የተያያዙትን ፎቶዎች አድርሶናል።
More
👇
https://publielectoral.lat/s/+VvwzStMNcNHmhK0x
@tikvahethiopia