TIKVAH-ETHIOPIA
ኢትዮጵያ 🥇ጉዳፍ - ወርቅ 🥈ለተሰንበት - ብር 🥉እጅጋየሁ - ነሃስ የኔዘርላንዷ አትሌት ሲፋን ሀሰን ውድድሩን በአንደኝነት ለመጨረስ በተቃረበችበት ወቅት ወድቃ አሳዛኝ ተሸናፊ ሆናለች። @tikvahethiopia
ፎቶ ፦ ሀገራችን #ኢትዮጵያ ❤️ ዛሬ በተጀመረው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ10 ሺህ ሜትር የሴቶች ፍፃሜ የወርቅ ፣ ብር ፣ ነሃስ ሜዳሊያዎችን አስመዝግባለች።

በሀንጋሪ የሚገኘው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ የስፖርት ባልደረባ ከላይ የተያያዙትን ፎቶዎች አድርሶናል።

More 👇
https://publielectoral.lat/s/+VvwzStMNcNHmhK0x

@tikvahethiopia