#OLF ኦነግ ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ከሳምንት በፊት በተናጠል የወሰነውን የተኩስ ማቆም አዋጅ ለመጣስ መገደዱን አስታውቋል። ኦነግ የተኩስ ማቆም አዋጅ ባለመቀበል ሊደርስ ለሚችለው ጉዳት ሁሉ ተጠያቂው የኢትዮጵያ መንግስት ይሆናል ሲልም አስጠንቅቋል።

ሙሉ መግለጫውን🔄
@tsegabwolde @tikvahethiopia