This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቪድዮ ፦ በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፤ " የጋፋት የህዋ ምህንድስ እና ልማት ማዕከል " ከ20 ሺህ ጫማ ከፍታ በላይ መጓዝ የሚችል ሮኬት አስወንጭፏል።

ዩኒቨርሲቲው " አፄ ቴዎድሮስ 2015 " የሚል ስያሜ የተሰጣትን ሮኬት ከ20 ሺህ ጫማ ከፍታ በላይ በማስወንጨፍ ስኬታማ ሙከራ ማድረጉን አሳውቋል።

" የጋፋት የህዋ ምህንድስና ልማት ማዕከል " ከዚህ ቀደምም ተመሳሳይ ሙክራ ያደረገ ሲሆን ይኸኛው ሙከራ ግን ከዚህ በፊት ከተደረጉ ሙከራዎች የተሻለ ምርምር የተደረገበት መሆኑን አሳውቋል።

ቪድዮ ፦ አሚኮ

#ደብረታቦር_ዩኒቨርሲቲ #አፄቴዎድሮስ2015

Via @tikvahuniversity