TIKVAH-ETHIOPIA
TIKVAH-ETHIOPIA
#AmharaRegion በአማራ ክልል በሲቪል ሰዎች ላይ የሞት፣ የአካልና የንብረት ጉዳት የደረሰ መሆኑን እንዲሁም ከደሴ - አ/አ መንገድ በተለያየ ጊዜ መዘጋቱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል የተወሰኑ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው “ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ” በሰብአዊ መብቶች ላይ ያለውን አንድምታና ተጽእኖ በቅርበት እየተከታተለ…
#AmharaRegion
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ፤ መንግስትና የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በአማራ ክልል ላሉ ውጥረቶች በቂ ትኩረት እንዲሰጡ ጥሪ አቀረበ።
ይህ ጥሪ ያቀረበው ዛሬ አርብ ባወጣው አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
(ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia